To : All new residents assisigned to SPHMMC
አዲስ ለተመደባችሁ ሪዝደንቶች በሙሉ!
እንድታውቁት!
የመመዝገቢያ ቀን ከጥር 29 እስከ የካቲት 1/2015 ዓ.ም
የስራ ቅጥር በአስተዳደር ቢሮ (ቁጥር) 98 መፈጸም አለባችሁ፡፡ (ጤና ሚኒስቴር ስፖንሰር ላረጋቹ ብቻ)
ለቅጥር ምን ያስፈልጋል?
2 ጉርድ ፎቶ፣
ክሊራንስ ወረቀት ከምትሰሩበት መስሪያቤት፣
የትምህርት ማስረጃ ኦሪጅናል እና ኮፒ
ለትምህርት ምዝገባ (ለሬጅስትራር) ምን ያስፈልጋል?
ተጨማሪ 4 ፎቶ ;
ኦፊሻል ትራንስክሪፕት በ ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1271 ማስላክ፡፡ (ከምዝገባ ቀን በፊት መድረስ አለበት)
ኦሪጅናል ዲግሪ ከ ሁለት ኮፒ ጋር፤
ግሬድ ሪፖርት
ስፖንሰር ደብዳቤ (ከጤና ጥበቃ ውጭ ስፖንሰር ለተደረጋቹ)