To 2015 E.C Selected Medical Student Applicants

በ 2015 በህክምና ትምህርት ለመማር ያመላከታችሁና የተመረጣችሁ ተማሪዎች ከዚህ መልዕክት ስር የተቀመጠውን ማስፈንጠሪያ በመጫን ማወቅ ትችላላችሁ፡፡

የምዝገባ ቀን ፡- መጋቢት 7-8 2015 ዓ.ም ሲሆን በቅጣት መጋቢት 9/ 2015 ዓ.ም ግማሽ ቀን ብቻ ነው፡፡ ከጠጠቀሱት ቀናት በፊትም ሆነ በኋላ መምጣት አይቻልም፡፡

የምዝገባ ቦታ፡- በኮሌጁ ሬጅስትራ ጽ/ቤት

ለምዝገባ ስትመጡ የትምህርት ማስረጃዎቻችሁን ዋናና ፎቶኮፒ ፣ 4 ጉርድ ፎቶ ግራፍ፣ አንሶላ፣ ብርድልብስ፣ ተራስልብስ፣የስፖርት ትጥቅ ይዛችሁ መምጣት አለባችሁ፡፡

List of Medical School Candidates from None Emerging Regions

List of Medical School Candidates from Emerging Regions

 

 

  • +251 112 75 01 25
  • info@sphmmc.edu.et
  • Gulele Sub-City, Addis Ababa, Ethiopia PO Box 1271