የፈተና ጥሪ ማስታዎቂያ የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ህክምና ኮሌጅ ጥር 09/2015 ዓ/ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ባወጣው ማስታወቂያ መሰረት በአንስቴዥዮሎጂ ፕሮፌሽናል I ቋሚ ቅጥር የካቲት 18 ቀን 2015 ዓ.ም ጧት 2፡30 ቢሮ ቁጥር 98 ለፅሁፍ ፈተና እንድትገኙ እናሳስባለን፡፡
Please Click here to see the list