ማስታወቂያ
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ በ2016 ዓ.ም በአምስት የነርሲንግ ፖስት ቤዚክ ስፔሻሊቲ ማለትም በ Emergency and Critical Care Nursing፣ በ operating Theater Nurse፣ በ neonatal Nursing፣ በ Pediatric Nursing እና በ surgical Nursing ለመማር የምትፈልጉ እና መስፈርቱ የምታሟሉ ከ 24/04/2016 – 19/05/2016 ዓ.ም online https://portal.sphmmc.edu.et/Web/Announcement እንድትመዘገቡ እናሳወቃለን፡፡
- የመመዝገቢያመስፈርቶች፣
- በነርሲንግ ዲፕሎማ ደረጃ 4 የተመረቀች/የተመረቀ በሁሉም ስፔሻሊቲ ፕሮግራሞች መወዳደር ይችላሉ፣
- የሚድዋይፍሪ ዲፕሎማ ደረጃ የተመረቀች /የተመረቀ በጨቅላ ህፃናት እና በህፃናት ነርሲንግ መመዝገብ ይችላል፣
- ከመስሪያቤታቸው የስፖንሰርሺፕ ደብዳቤ ማምጣት ወይም ከፍሎ መማር የሚችል/የሚትችል፡፡
- ኮሌጅ የሚያዘጋጀውን የቃል እና የፁሑፍ ፈተና ማለፍ የሚችል/የምትችል፣
- ሙሉ ጤነኛ የሆነ/የሆነች
- አንድ ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ ያላት
ማሳሰቢያ፡
- የመመዝገቢያ የማይመለስ 100 ብር በኮሌጁ ንግድ ባንክ አካዉንት ቁጥር 1000006577192 በማስገባት ደረሰኝ upload ማድረግ
- ዲፕሎማ፤ትራንስክሪፕት እና የስራ ልምድ upload ማድረግ
- አስፈላጊውን ዶክመንት ያላሟላ ፈተናው ላይ እንደማይቀመጥ በጥብቅ እናሳውቃለን፡፡
- ለበለጠ መረጃ 0112756089 ይደዉሉ
ለመመዝገብ ወደ ሲስተሙ ስትገቡ ማድረግ ያለባቹ
- ወደ መመዝገቢያ ሊንኩ ከገባቹ በኃላ
- Apply now / Apply for admission የሚለውን ሊንክ መጫን
- የሚፈልጉትን ፕሮግራም በመምረጥ Apply ማለት
- ቀጥሎ basic information በማስገባት summit ሲባል Application has successfully submitted የሚል ኖቲፊኬሽን ከApplication number ጋር አብሮ ይመጣል Application number ለቀጣይ ዶክመንት ለማስገባት ስለሚጠቅም ቁጥሩን መያዝ ግዴታ ነው።
- ቀጥሎ upload receipt የሚለውን በመጫን የመመዝገቢያ የተከፈለበትን ደረሰኝ upload ማድረግ
- ቀጥሎ upload document ላይ በመግባት ዶክመንታቹን አስገብታቹ ስትጨርሱ Summit document የሚለውን በመጫን ምዝገባውን ታጠናቅቃላቹ።
ሬጅስትራር ጽ/ቤት