Re-Announcement
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ በ2016 ዓ.ም Neonatal Nursing የነርሲንግ ፖስት ቤዚክ ስፔሻሊቲ ፣ ለመማር የምትፈልጉ እና መስፈርቱ የምታሟሉ ከ18/06/2016- 23/06/2016 ዓ.ም ሬጅስትራል ቢሮ እንድትመዘገቡ እናሳወቃለን፡፡
- የመመዝገቢያ መስፈርቶች፣
- በነርሲንግ ዲፕሎማ ደረጃ 4 የተመረቀች/የተመረቀ መወዳደር ይችላሉ፣
- የሚድዋይፍሪ ዲፕሎማ ደረጃ የተመረቀች /የተመረቀ በጨቅላ ህፃናት ነርሲንግ መመዝገብ ይችላል፣
- ከመስሪያ ቤታቸው የስፖንሰር ሺፕ ደብዳቤ ማምጣት የሚችል/የሚትችል ወይም ከፍሎ መማር የሚችል ፡፡
- ኮሌጅ የሚያዘጋጀውን የቃል እና የፁሑፍ ፈተና ማለፍ የሚችል/የምትችል፣
- ሙሉ ጤነኛ የሆነ/የሆነች
- አንድ ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ ያላት
- የቃል እና የፁሑፍ ፈተና በ 24/6/2016 ዓ/ም
ማሳሰቢያ፡
1.አስፈላጊውን ዶክመንት ያላሟላ ፈተናው ላይ እንደማይቀመጥ በጥብቅ እናሳውቃለን፡፡
2.ኮሌጁ ማደሪያና ምግብ አያዘጋጅም
- የትምህርት ማስረጃ online መግባት አለበት፡፡
‘ ለበለጠ መረጃ በዚህ ስልክ ቁጥር 251 -112 -75-60-89 በሥራ ሰዓት ይደወሉ ወይም አካል መገኝት ይችላሉ ፡፡