For those who did not submit complete information when applying to study medicine and new applicants
በ ቅ/ጳ/ሆ/ሚ/ሜ/ህክምና ኮሌጅ የህክምና ትምህርት ለመማር የምታመለክቱ ፡ አመልካቾች በሙሉ የምዝገባውን፡ ሂደት በተመለከተ በመጀመርያው ገጽ ላይ ሙሉ መረጃችሁን በመሙላት “Submit” የሚለውን መጫን፤ የከፈለችሁበትን ደረሰኝ “Up load Receipt” የሚለውን በመጫን፤ እነዲሁም በቀጣይ ገጽ ላይ የትምርት...