Announcement for Nursing interview
ማስታወቂያ የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ህክምና ኮሌጅ ነርስ ፕሮፌሽናል I ለመቅጠር ጥር 9 ቀን 2015ዓ፡ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ በወጣው ማስታወቂያ መሰረት ተመዝግባችሁ የካቲት 25 ቀን የጽሑፍ ፈተና ወስዳችሁ ያለፋችሁ ባለሙያዎች የቃለመጠይቅ ፈተና የሚሰጠው ከተራ...
ማስታወቂያ የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ህክምና ኮሌጅ ነርስ ፕሮፌሽናል I ለመቅጠር ጥር 9 ቀን 2015ዓ፡ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ በወጣው ማስታወቂያ መሰረት ተመዝግባችሁ የካቲት 25 ቀን የጽሑፍ ፈተና ወስዳችሁ ያለፋችሁ ባለሙያዎች የቃለመጠይቅ ፈተና የሚሰጠው ከተራ...
በ 2015 በህክምና ትምህርት ለመማር ያመላከታችሁና የተመረጣችሁ ተማሪዎች ከዚህ መልዕክት ስር የተቀመጠውን ማስፈንጠሪያ በመጫን ማወቅ ትችላላችሁ፡፡ የምዝገባ ቀን ፡- መጋቢት 7-8 2015 ዓ.ም ሲሆን በቅጣት መጋቢት 9/ 2015 ዓ.ም ግማሽ ቀን ብቻ ነው፡፡ ከጠጠቀሱት...
Dear applicants to SPHMM 2015 EC undergraduate program, Please note the following points 1. Interview for accepted applicants is grouped into two. Time of interview is as follows. a. Friday March 3, 2023 (አርብ...
የፈተና ማ ስ ታ ወ ቂ ያ ለነርስ ፕሮፌሽናል አመልካቾች የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ህክምና ኮሌጅ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጥር 9ቀን 2015ዓ.ም ቋሚ ቅጥር ባወጣው ማስታወቂያ መሠረት ያመለከታችሁ ከ2013ዓ.ም ጀምሮ የተመረቃችሁ የጽሑፍ ፈተና የሚሰጠው...
To all applicants who applied to study medicine in our college Check your name in the list of selected applicants who fulfilled application criteria (the list is attached with this post) Exam venue: is...
This is a link for those who are selected professional Midwifery for written exam (70%). Please click over this link to open the file containing selected applicants.
የፈተና ጥሪ ማስታዎቂያ የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ህክምና ኮሌጅ ጥር 09/2015 ዓ/ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ባወጣው ማስታወቂያ መሰረት በአንስቴዥዮሎጂ ፕሮፌሽናል I ቋሚ ቅጥር የካቲት 18 ቀን 2015 ዓ.ም ጧት 2፡30 ቢሮ ቁጥር 98 ለፅሁፍ...
በ ቅ/ጳ/ሆ/ሚ/ሜ/ህክምና ኮሌጅ የህክምና ትምህርት ለመማር የምታመለክቱ ፡ አመልካቾች በሙሉ የምዝገባውን፡ ሂደት በተመለከተ በመጀመርያው ገጽ ላይ ሙሉ መረጃችሁን በመሙላት “Submit” የሚለውን መጫን፤ የከፈለችሁበትን ደረሰኝ “Up load Receipt” የሚለውን በመጫን፤ እነዲሁም በቀጣይ ገጽ ላይ የትምርት...
Admission requirements 1. The applicant should only be who took Ethiopian higher education entrance Examination (EHEEE) in 2023 GC 2. Ethiopian higher education entrance examination (EHEEE) result should be: a. For Afar, Borna'zone (Oromia)...
To : All new residents assisigned to SPHMMC አዲስ ለተመደባችሁ ሪዝደንቶች በሙሉ! እንድታውቁት! የመመዝገቢያ ቀን ከጥር 29 እስከ የካቲት 1/2015 ዓ.ም የስራ ቅጥር በአስተዳደር ቢሮ (ቁጥር) 98 መፈጸም አለባችሁ፡፡ (ጤና ሚኒስቴር ስፖንሰር ላረጋቹ ብቻ)...